Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #4 Translated in Amharic

عَمَّ يَتَسَاءَلُونَ
ከምን ነገር ይጠያየቃሉ?
عَنِ النَّبَإِ الْعَظِيمِ
ከታላቁ ዜና (ከቁርኣን ይጠያየቃሉ)፡፡
الَّذِي هُمْ فِيهِ مُخْتَلِفُونَ
ከዚያ እነርሱ በእርሱ የተለያዩበት ከኾነው፡፡
كَلَّا سَيَعْلَمُونَ
ይከልከሉ፤ ወደፊት (የሚደርስበቸውን) በእርግጥ ያውቃሉ፡፡

Choose other languages: