Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qiyama Ayahs #28 Translated in Amharic

وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ بَاسِرَةٌ
ፊቶችም በዚያ ቀን ጨፍጋጊዎች ናቸው፡፡
تَظُنُّ أَنْ يُفْعَلَ بِهَا فَاقِرَةٌ
በርሳቸውም ዐደጋ እንደሚሠራባቸው ያረጋግጣሉ፡፡
كَلَّا إِذَا بَلَغَتِ التَّرَاقِيَ
ንቁ (ነፍስ) ብሪዎችን በደረሰች ጊዜ፤
وَقِيلَ مَنْ ۜ رَاقٍ
«አሻሪው ማነው?» በተባለም ጊዜ፡፡
وَظَنَّ أَنَّهُ الْفِرَاقُ
(ሕመምተኛው) እርሱ (የሰፈረበት ነገር ከዚህ ዓለም) መልለየት መኾኑን ባረጋገጠም ጊዜ፡፡

Choose other languages: