Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qiyama Ayahs #19 Translated in Amharic

وَلَوْ أَلْقَىٰ مَعَاذِيرَهُ
ምክንያቶቹን ሁሉ ቢያመጣም እንኳ (አይሰማም)፡፡
لَا تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ لِتَعْجَلَ بِهِ
በእርሱ (በቁርኣን ንባብ) ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ፡፡
إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
(በልብህ ውስጥ) መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና፡፡
فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ
ባነበብነውም ጊዜ (ካለቀ በኋላ) ንባቡን ተከተል፡፡
ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا بَيَانَهُ
ከዚያም ማብራራቱ በእኛ ላይ ነው፡፡

Choose other languages: