Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qiyama Ayahs #22 Translated in Amharic

فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ
ባነበብነውም ጊዜ (ካለቀ በኋላ) ንባቡን ተከተል፡፡
ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا بَيَانَهُ
ከዚያም ማብራራቱ በእኛ ላይ ነው፡፡
كَلَّا بَلْ تُحِبُّونَ الْعَاجِلَةَ
(ከመጣደፍ) ተከልከል፡፡ ይልቁንም (ሰዎች) ፈጣኒቱን (ዓለም) ትወዳላችሁ፡፡
وَتَذَرُونَ الْآخِرَةَ
መጨረሻይቱንም (ዓለም) ትተዋላችሁ፡፡ (አትዘጋጁላትም)፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَاضِرَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፡፡

Choose other languages: