Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qiyama Ayahs #25 Translated in Amharic

وَتَذَرُونَ الْآخِرَةَ
መጨረሻይቱንም (ዓለም) ትተዋላችሁ፡፡ (አትዘጋጁላትም)፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَاضِرَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፡፡
إِلَىٰ رَبِّهَا نَاظِرَةٌ
ወደ ጌታቸው ተመልካቾች ናቸው፡፡
وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ بَاسِرَةٌ
ፊቶችም በዚያ ቀን ጨፍጋጊዎች ናቸው፡፡
تَظُنُّ أَنْ يُفْعَلَ بِهَا فَاقِرَةٌ
በርሳቸውም ዐደጋ እንደሚሠራባቸው ያረጋግጣሉ፡፡

Choose other languages: