Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qaria Ayahs #7 Translated in Amharic

وَمَا أَدْرَاكَ مَا الْقَارِعَةُ
ቆርቋሪይቱም ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
يَوْمَ يَكُونُ النَّاسُ كَالْفَرَاشِ الْمَبْثُوثِ
ሰዎች እንደ ተበታተነ ቢራቢሮ (ወይም ኩብኩባ) በሚኾኑበት ቀን፤
وَتَكُونُ الْجِبَالُ كَالْعِهْنِ الْمَنْفُوشِ
ጋራዎችም እንደ ተነደፈ ሱፍ በሚኾኑበት (ቀን ልቦችን በድንጋጤ ትቆረቁራለች፡፡)
فَأَمَّا مَنْ ثَقُلَتْ مَوَازِينُهُ
ሚዛኖቹ የከበዱለት ሰውማ፤
فَهُوَ فِي عِيشَةٍ رَاضِيَةٍ
እርሱ በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል፡፡

Choose other languages: