Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qaria Ayahs #9 Translated in Amharic

وَتَكُونُ الْجِبَالُ كَالْعِهْنِ الْمَنْفُوشِ
ጋራዎችም እንደ ተነደፈ ሱፍ በሚኾኑበት (ቀን ልቦችን በድንጋጤ ትቆረቁራለች፡፡)
فَأَمَّا مَنْ ثَقُلَتْ مَوَازِينُهُ
ሚዛኖቹ የከበዱለት ሰውማ፤
فَهُوَ فِي عِيشَةٍ رَاضِيَةٍ
እርሱ በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል፡፡
وَأَمَّا مَنْ خَفَّتْ مَوَازِينُهُ
ሚዛኖቹም የቀለሉበት ሰውማ፤
فَأُمُّهُ هَاوِيَةٌ
መኖሪያው ሃዊያህ ናት

Choose other languages: