Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mutaffifin Ayahs #9 Translated in Amharic

لِيَوْمٍ عَظِيمٍ
በታላቁ ቀን፡፡
يَوْمَ يَقُومُ النَّاسُ لِرَبِّ الْعَالَمِينَ
ሰዎች ሁሉ ለዓለማት ጌታ (ፍርድ)፤ በሚቆሙበት ቀን (ተቀስቃሾች መኾናቸውን)፡፡
كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
በእውነት የከሓዲዎቹ (የሰላቢዎቹ) መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፡፡
وَمَا أَدْرَاكَ مَا سِجِّينٌ
ሲጂንም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?
كِتَابٌ مَرْقُومٌ
የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡

Choose other languages: