Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mutaffifin Ayahs #12 Translated in Amharic

وَمَا أَدْرَاكَ مَا سِجِّينٌ
ሲጂንም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?
كِتَابٌ مَرْقُومٌ
የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
الَّذِينَ يُكَذِّبُونَ بِيَوْمِ الدِّينِ
ለእነዚያ በፍርዱ ቀን ለሚያስተባብሉት፡፡
وَمَا يُكَذِّبُ بِهِ إِلَّا كُلُّ مُعْتَدٍ أَثِيمٍ
በእርሱም ወሰን አላፊ ኀጢአተኛ ሁሉ እንጅ ሌላ አያስተባብልም፡፡

Choose other languages: