Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mutaffifin Ayahs #25 Translated in Amharic

يَشْهَدُهُ الْمُقَرَّبُونَ
ባለሟልዎቹ ይጣዱታል፡፡
إِنَّ الْأَبْرَارَ لَفِي نَعِيمٍ
እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በድሎት (ገነት) ውስጥ ናቸው፡፡
عَلَى الْأَرَائِكِ يَنْظُرُونَ
በባለ አጎበር አልጋዎች ላይ ኾነው ይመለከታሉ፡፡
تَعْرِفُ فِي وُجُوهِهِمْ نَضْرَةَ النَّعِيمِ
በፊቶቻቸው ላይ የድሎትን ውበት ታውቃለህ፡፡
يُسْقَوْنَ مِنْ رَحِيقٍ مَخْتُومٍ
ተጣርቶ ከታተመ ጠጅ ይጠጣሉ፡፡

Choose other languages: