Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mutaffifin Ayahs #27 Translated in Amharic

عَلَى الْأَرَائِكِ يَنْظُرُونَ
በባለ አጎበር አልጋዎች ላይ ኾነው ይመለከታሉ፡፡
تَعْرِفُ فِي وُجُوهِهِمْ نَضْرَةَ النَّعِيمِ
በፊቶቻቸው ላይ የድሎትን ውበት ታውቃለህ፡፡
يُسْقَوْنَ مِنْ رَحِيقٍ مَخْتُومٍ
ተጣርቶ ከታተመ ጠጅ ይጠጣሉ፡፡
خِتَامُهُ مِسْكٌ ۚ وَفِي ذَٰلِكَ فَلْيَتَنَافَسِ الْمُتَنَافِسُونَ
ማተሚያው ምስክ ከኾነ፤ በዚህም ተሽቀዳዳሚዎች ይሽቀዳደሙ፡፡
وَمِزَاجُهُ مِنْ تَسْنِيمٍ
መበረዣውም ከተስኒም ነው፡፡

Choose other languages: