Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mutaffifin Ayahs #29 Translated in Amharic

يُسْقَوْنَ مِنْ رَحِيقٍ مَخْتُومٍ
ተጣርቶ ከታተመ ጠጅ ይጠጣሉ፡፡
خِتَامُهُ مِسْكٌ ۚ وَفِي ذَٰلِكَ فَلْيَتَنَافَسِ الْمُتَنَافِسُونَ
ማተሚያው ምስክ ከኾነ፤ በዚህም ተሽቀዳዳሚዎች ይሽቀዳደሙ፡፡
وَمِزَاجُهُ مِنْ تَسْنِيمٍ
መበረዣውም ከተስኒም ነው፡፡
عَيْنًا يَشْرَبُ بِهَا الْمُقَرَّبُونَ
ባለሟሎቹ ከእርሷ የሚጠጡላት ምንጭ ናት፡፡
إِنَّ الَّذِينَ أَجْرَمُوا كَانُوا مِنَ الَّذِينَ آمَنُوا يَضْحَكُونَ
እነዚያ ያምመጹት በእነዚያ ባመኑት በእርግጥ ይስቁ ነበሩ፡፡

Choose other languages: