Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #48 Translated in Amharic

وَلَمْ نَكُ نُطْعِمُ الْمِسْكِينَ
«ለድኾችም የምናበላ አልነበርንም፡፡
وَكُنَّا نَخُوضُ مَعَ الْخَائِضِينَ
«ከዘባራቂዎቹም ጋር እንዘባርቅ ነበርን፡፡
وَكُنَّا نُكَذِّبُ بِيَوْمِ الدِّينِ
«በፍርዱ ቀንም እናስተባብል ነበርን፡፡
حَتَّىٰ أَتَانَا الْيَقِينُ
«እርግጠኛው (ሞት) እስከ መጣን ድረስ፡፡»
فَمَا تَنْفَعُهُمْ شَفَاعَةُ الشَّافِعِينَ
የአማላጆችም ምልጃ አትጠቅማቸውም፡፡

Choose other languages: