Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #43 Translated in Amharic

إِلَّا أَصْحَابَ الْيَمِينِ
የቀኝ ባለቤቶች ብቻ ሲቀሩ፡፡
فِي جَنَّاتٍ يَتَسَاءَلُونَ
(እነርሱስ) በገነቶች ውስጥ ይጠያየቃሉ፡፡
عَنِ الْمُجْرِمِينَ
ከአመጸኞቹ ኹነታ፡፡
مَا سَلَكَكُمْ فِي سَقَرَ
(ይሏቸዋልም) «በሰቀር ውስጥ ምን አገባችሁ?»
قَالُوا لَمْ نَكُ مِنَ الْمُصَلِّينَ
(እነርሱም) ይላሉ «ከሰጋጆቹ አልነበርንም፡፡

Choose other languages: