Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #42 Translated in Amharic

كُلُّ نَفْسٍ بِمَا كَسَبَتْ رَهِينَةٌ
ነፍስ ሁሉ በሠራችው ሥራ ተያዥ ናት፡፡
إِلَّا أَصْحَابَ الْيَمِينِ
የቀኝ ባለቤቶች ብቻ ሲቀሩ፡፡
فِي جَنَّاتٍ يَتَسَاءَلُونَ
(እነርሱስ) በገነቶች ውስጥ ይጠያየቃሉ፡፡
عَنِ الْمُجْرِمِينَ
ከአመጸኞቹ ኹነታ፡፡
مَا سَلَكَكُمْ فِي سَقَرَ
(ይሏቸዋልም) «በሰቀር ውስጥ ምን አገባችሁ?»

Choose other languages: