Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #40 Translated in Amharic

نَذِيرًا لِلْبَشَرِ
ለሰዎች አስፈራሪ ስትኾን፡፡
لِمَنْ شَاءَ مِنْكُمْ أَنْ يَتَقَدَّمَ أَوْ يَتَأَخَّرَ
ከእናንተ (ወደ በጎ ነገር) መቅደምን ወይም ወደ ኋላ መቅረትን ለሻ ሰው (አስፈራሪ ስትኾኑ)፡፡
كُلُّ نَفْسٍ بِمَا كَسَبَتْ رَهِينَةٌ
ነፍስ ሁሉ በሠራችው ሥራ ተያዥ ናት፡፡
إِلَّا أَصْحَابَ الْيَمِينِ
የቀኝ ባለቤቶች ብቻ ሲቀሩ፡፡
فِي جَنَّاتٍ يَتَسَاءَلُونَ
(እነርሱስ) በገነቶች ውስጥ ይጠያየቃሉ፡፡

Choose other languages: