Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #16 Translated in Amharic

وَجَعَلْتُ لَهُ مَالًا مَمْدُودًا
ለእርሱም የተዘረጋን ገንዘብ (በያይነቱ) ያደረግሁለት፡፡
وَبَنِينَ شُهُودًا
(በያደባባዩ) ተገኝዎች የኾኑ ወንዶች ልጆችንም፡፡
وَمَهَّدْتُ لَهُ تَمْهِيدًا
ለእርሱም (ኑሮውን) መዘርጋትን የዘረጋሁለት (ከኾነ ሰው ገር ተዎኝ)፡፡
ثُمَّ يَطْمَعُ أَنْ أَزِيدَ
ከዚያም ልጨምርለት ይከጅላል፡፡
كَلَّا ۖ إِنَّهُ كَانَ لِآيَاتِنَا عَنِيدًا
ይከልከል፤ እርሱ ለአንቀጾቻችን በእርግጥ ተቃዋሚ ነበር፡፡

Choose other languages: