Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #18 Translated in Amharic

وَمَهَّدْتُ لَهُ تَمْهِيدًا
ለእርሱም (ኑሮውን) መዘርጋትን የዘረጋሁለት (ከኾነ ሰው ገር ተዎኝ)፡፡
ثُمَّ يَطْمَعُ أَنْ أَزِيدَ
ከዚያም ልጨምርለት ይከጅላል፡፡
كَلَّا ۖ إِنَّهُ كَانَ لِآيَاتِنَا عَنِيدًا
ይከልከል፤ እርሱ ለአንቀጾቻችን በእርግጥ ተቃዋሚ ነበር፡፡
سَأُرْهِقُهُ صَعُودًا
በእርግጥ ችግርን አስገድደዋለሁ፡፡
إِنَّهُ فَكَّرَ وَقَدَّرَ
እርሱ (በቁርኣን ነገር) ሐሰበ፤ ገመተም፡፡

Choose other languages: