Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #19 Translated in Amharic

ثُمَّ يَطْمَعُ أَنْ أَزِيدَ
ከዚያም ልጨምርለት ይከጅላል፡፡
كَلَّا ۖ إِنَّهُ كَانَ لِآيَاتِنَا عَنِيدًا
ይከልከል፤ እርሱ ለአንቀጾቻችን በእርግጥ ተቃዋሚ ነበር፡፡
سَأُرْهِقُهُ صَعُودًا
በእርግጥ ችግርን አስገድደዋለሁ፡፡
إِنَّهُ فَكَّرَ وَقَدَّرَ
እርሱ (በቁርኣን ነገር) ሐሰበ፤ ገመተም፡፡
فَقُتِلَ كَيْفَ قَدَّرَ
ተረገመም፤ እንዴት ገመተ!

Choose other languages: