Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Maun Ayahs #5 Translated in Amharic

أَرَأَيْتَ الَّذِي يُكَذِّبُ بِالدِّينِ
ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)
فَذَٰلِكَ الَّذِي يَدُعُّ الْيَتِيمَ
ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤
وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ الْمِسْكِينِ
ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡
فَوَيْلٌ لِلْمُصَلِّينَ
ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡
الَّذِينَ هُمْ عَنْ صَلَاتِهِمْ سَاهُونَ
ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡

Choose other languages: