Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Maun Ayahs #6 Translated in Amharic

فَذَٰلِكَ الَّذِي يَدُعُّ الْيَتِيمَ
ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤
وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ الْمِسْكِينِ
ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡
فَوَيْلٌ لِلْمُصَلِّينَ
ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡
الَّذِينَ هُمْ عَنْ صَلَاتِهِمْ سَاهُونَ
ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡
الَّذِينَ هُمْ يُرَاءُونَ
ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡

Choose other languages: