Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Lail Ayahs #6 Translated in Amharic

وَالنَّهَارِ إِذَا تَجَلَّىٰ
በቀኑም፤ በተገለጸ ጊዜ፡፡
وَمَا خَلَقَ الذَّكَرَ وَالْأُنْثَىٰ
ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡
إِنَّ سَعْيَكُمْ لَشَتَّىٰ
ሥራችሁ በእርግጥ የተለያየ ነው፡፡
فَأَمَّا مَنْ أَعْطَىٰ وَاتَّقَىٰ
የሰጠ ሰውማ ጌታውን የፈራም፡፡
وَصَدَّقَ بِالْحُسْنَىٰ
በመልካሚቱም (እምነት) ያረጋገጠ፤

Choose other languages: