Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Lail Ayahs #9 Translated in Amharic

فَأَمَّا مَنْ أَعْطَىٰ وَاتَّقَىٰ
የሰጠ ሰውማ ጌታውን የፈራም፡፡
وَصَدَّقَ بِالْحُسْنَىٰ
በመልካሚቱም (እምነት) ያረጋገጠ፤
فَسَنُيَسِّرُهُ لِلْيُسْرَىٰ
ለገሪቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡
وَأَمَّا مَنْ بَخِلَ وَاسْتَغْنَىٰ
የሰሰተ ሰውማ የተብቃቃም፤ (በራሱ የተመካ)፤
وَكَذَّبَ بِالْحُسْنَىٰ
በመልካሚቱ (እምነት) ያሰተባበለም፤

Choose other languages: