Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Inshiqaq Ayahs #20 Translated in Amharic

فَلَا أُقْسِمُ بِالشَّفَقِ
አትካዱ፤ በወጋገኑ እምላለሁ፡፡
وَاللَّيْلِ وَمَا وَسَقَ
በሌሊቱም በሰበሰውም ሁሉ፤
وَالْقَمَرِ إِذَا اتَّسَقَ
በጨረቃውም በሞላ ጊዜ (እምላለሁ)፡፡
لَتَرْكَبُنَّ طَبَقًا عَنْ طَبَقٍ
ከኹነታ በኋላ ወደ ሌላ ኹነታ ትለዋወጣላችሁ፡፡
فَمَا لَهُمْ لَا يُؤْمِنُونَ
የማያምኑት ለእነርሱ ምን አላቸው?

Choose other languages: