Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Humaza Ayahs #4 Translated in Amharic

وَيْلٌ لِكُلِّ هُمَزَةٍ لُمَزَةٍ
ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት፡፡
الَّذِي جَمَعَ مَالًا وَعَدَّدَهُ
ለዚያ ገንዘብን የሰበሰበና የቆጣጠረው (ያደለበውም) ለኾነ ፤(ወዮለት)፡፡
يَحْسَبُ أَنَّ مَالَهُ أَخْلَدَهُ
ገንዘቡ የሚያዘወትረው መኾኑን ያስባል፡፡
كَلَّا ۖ لَيُنْبَذَنَّ فِي الْحُطَمَةِ
ይከልከል፤ በሰባሪይቱ (እሳት) ውስጥ በእርግጥ ይጣላል፡፡

Choose other languages: