Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Humaza Ayahs #7 Translated in Amharic

يَحْسَبُ أَنَّ مَالَهُ أَخْلَدَهُ
ገንዘቡ የሚያዘወትረው መኾኑን ያስባል፡፡
كَلَّا ۖ لَيُنْبَذَنَّ فِي الْحُطَمَةِ
ይከልከል፤ በሰባሪይቱ (እሳት) ውስጥ በእርግጥ ይጣላል፡፡
وَمَا أَدْرَاكَ مَا الْحُطَمَةُ
ሰባሪይቱም ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?
نَارُ اللَّهِ الْمُوقَدَةُ
የተነደደችው የአላህ እሳት ናት፡፡
الَّتِي تَطَّلِعُ عَلَى الْأَفْئِدَةِ
ያቺ በልቦች ላይ የምትዘልቅ የኾነችው፡፡

Choose other languages: