Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Humaza Ayahs #9 Translated in Amharic

وَمَا أَدْرَاكَ مَا الْحُطَمَةُ
ሰባሪይቱም ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?
نَارُ اللَّهِ الْمُوقَدَةُ
የተነደደችው የአላህ እሳት ናት፡፡
الَّتِي تَطَّلِعُ عَلَى الْأَفْئِدَةِ
ያቺ በልቦች ላይ የምትዘልቅ የኾነችው፡፡
إِنَّهَا عَلَيْهِمْ مُؤْصَدَةٌ
እርሷ በእርግጥ በእነርሱ ላይ የተዘጋጀች ናት፡፡
فِي عَمَدٍ مُمَدَّدَةٍ
በተዘረጋች አዕማድ ውስጥ (የተዘጋች ናት)፡፡

Choose other languages: