Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Hijr Ayahs #40 Translated in Amharic

قَالَ رَبِّ فَأَنْظِرْنِي إِلَىٰ يَوْمِ يُبْعَثُونَ
«ጌታዬ ሆይ! እንግዲውያስ (ሰዎች) እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ አቆየኝ» አለ፡፡
قَالَ فَإِنَّكَ مِنَ الْمُنْظَرِينَ
(አላህም) አለ «አንተ ከሚቆዩት ነህ፡፡
إِلَىٰ يَوْمِ الْوَقْتِ الْمَعْلُومِ
«እስከታወቀው ወቅት ቀን ድረስ፡፡»
قَالَ رَبِّ بِمَا أَغْوَيْتَنِي لَأُزَيِّنَنَّ لَهُمْ فِي الْأَرْضِ وَلَأُغْوِيَنَّهُمْ أَجْمَعِينَ
(ኢብሊስ) አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔን በማጥመምህ ይኹንብኝ ለነርሱ በምድር ላይ (ኀጢአትን) እሸልምላቸዋለሁ፡፡ ሁሉንም አጠማቸዋለሁም፡፡»
إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ الْمُخْلَصِينَ
«ከነርሱ ፍጹሞቹ ባሮችህ ብቻ ሲቀሩ፡፡»

Choose other languages: