Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Hijr Ayahs #41 Translated in Amharic

قَالَ فَإِنَّكَ مِنَ الْمُنْظَرِينَ
(አላህም) አለ «አንተ ከሚቆዩት ነህ፡፡
إِلَىٰ يَوْمِ الْوَقْتِ الْمَعْلُومِ
«እስከታወቀው ወቅት ቀን ድረስ፡፡»
قَالَ رَبِّ بِمَا أَغْوَيْتَنِي لَأُزَيِّنَنَّ لَهُمْ فِي الْأَرْضِ وَلَأُغْوِيَنَّهُمْ أَجْمَعِينَ
(ኢብሊስ) አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔን በማጥመምህ ይኹንብኝ ለነርሱ በምድር ላይ (ኀጢአትን) እሸልምላቸዋለሁ፡፡ ሁሉንም አጠማቸዋለሁም፡፡»
إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ الْمُخْلَصِينَ
«ከነርሱ ፍጹሞቹ ባሮችህ ብቻ ሲቀሩ፡፡»
قَالَ هَٰذَا صِرَاطٌ عَلَيَّ مُسْتَقِيمٌ
(አላህም) አለ «ይህ በእኔ ላይ (መጠበቁ የተገባ) ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡»

Choose other languages: