Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Haaqqa Ayahs #41 Translated in Amharic

لَا يَأْكُلُهُ إِلَّا الْخَاطِئُونَ
ኀጢኣተኞች እንጅ ሌላ አይበላውም፤ (ይባላል)፡፡
فَلَا أُقْسِمُ بِمَا تُبْصِرُونَ
በምታዩትም ነገር እምላለሁ፡፡
وَمَا لَا تُبْصِرُونَ
በማታዩትም ነገር፡፡
إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እርሱ (ቁርኣን) የተከበረ መልክተኛ ቃል ነው፡፡
وَمَا هُوَ بِقَوْلِ شَاعِرٍ ۚ قَلِيلًا مَا تُؤْمِنُونَ
እርሱም የባለቅኔ ቃል (ግጥም) አይደለም፡፡ ጥቂትን ብቻ ታምናላችሁ፡፡

Choose other languages: