Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Haaqqa Ayahs #40 Translated in Amharic

وَلَا طَعَامٌ إِلَّا مِنْ غِسْلِينٍ
ምግብም ከእሳት ሰዎች ቁስል እጣቢ (እዥ) በስተቀር የለውም፡፡
لَا يَأْكُلُهُ إِلَّا الْخَاطِئُونَ
ኀጢኣተኞች እንጅ ሌላ አይበላውም፤ (ይባላል)፡፡
فَلَا أُقْسِمُ بِمَا تُبْصِرُونَ
በምታዩትም ነገር እምላለሁ፡፡
وَمَا لَا تُبْصِرُونَ
በማታዩትም ነገር፡፡
إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እርሱ (ቁርኣን) የተከበረ መልክተኛ ቃል ነው፡፡

Choose other languages: