Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Haaqqa Ayahs #38 Translated in Amharic

وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ الْمِسْكِينِ
ድኾችንም በማብላት ላይ አያግባባም ነበርና፡፡
فَلَيْسَ لَهُ الْيَوْمَ هَاهُنَا حَمِيمٌ
ለእርሱም ዛሬ እዚህ ዘመድ የለውም፡፡
وَلَا طَعَامٌ إِلَّا مِنْ غِسْلِينٍ
ምግብም ከእሳት ሰዎች ቁስል እጣቢ (እዥ) በስተቀር የለውም፡፡
لَا يَأْكُلُهُ إِلَّا الْخَاطِئُونَ
ኀጢኣተኞች እንጅ ሌላ አይበላውም፤ (ይባላል)፡፡
فَلَا أُقْسِمُ بِمَا تُبْصِرُونَ
በምታዩትም ነገር እምላለሁ፡፡

Choose other languages: