Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #22 Translated in Amharic

وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!
وَإِلَى الْجِبَالِ كَيْفَ نُصِبَتْ
ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!
وَإِلَى الْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ
ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?)
فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنْتَ مُذَكِّرٌ
አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡
لَسْتَ عَلَيْهِمْ بِمُصَيْطِرٍ
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡

Choose other languages: