Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #19 Translated in Amharic

وَنَمَارِقُ مَصْفُوفَةٌ
የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡
وَزَرَابِيُّ مَبْثُوثَةٌ
የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡
أَفَلَا يَنْظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!
وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!
وَإِلَى الْجِبَالِ كَيْفَ نُصِبَتْ
ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!

Choose other languages: