Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Fil Ayahs #4 Translated in Amharic

أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَابِ الْفِيلِ
በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?
أَلَمْ يَجْعَلْ كَيْدَهُمْ فِي تَضْلِيلٍ
ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡
وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ
በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡
تَرْمِيهِمْ بِحِجَارَةٍ مِنْ سِجِّيلٍ
ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡

Choose other languages: