Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Fil Ayahs #5 Translated in Amharic

وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ
በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡
تَرْمِيهِمْ بِحِجَارَةٍ مِنْ سِجِّيلٍ
ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡
فَجَعَلَهُمْ كَعَصْفٍ مَأْكُولٍ
ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡

Choose other languages: