Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Fil Ayahs #5 Translated in Amharic

أَلَمْ يَجْعَلْ كَيْدَهُمْ فِي تَضْلِيلٍ
ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡
وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ
በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡
تَرْمِيهِمْ بِحِجَارَةٍ مِنْ سِجِّيلٍ
ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡
فَجَعَلَهُمْ كَعَصْفٍ مَأْكُولٍ
ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡

Choose other languages: