Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Fajr Ayahs #6 Translated in Amharic

وَلَيَالٍ عَشْرٍ
በዐሥር ሌሊቶችም፡፡
وَالشَّفْعِ وَالْوَتْرِ
በጥንዱም በነጠላውም፡፡
وَاللَّيْلِ إِذَا يَسْرِ
በሌሊቱም በሚኼድ ጊዜ፡፡
هَلْ فِي ذَٰلِكَ قَسَمٌ لِذِي حِجْرٍ
በዚህ (መሓላ) ለባለ አእምሮ ታላቅ መሓላ አለበትን?
أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِعَادٍ
ጌታህ በዓድ እንዴት እንደ ሠራ አታውቅምን?

Choose other languages: