Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Balad Ayahs #7 Translated in Amharic

وَوَالِدٍ وَمَا وَلَدَ
በወላጂም በወለዳቸውም ሰዎች (በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ)፡፡
لَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنْسَانَ فِي كَبَدٍ
ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ኾኖ ፈጠርነው፡፡
أَيَحْسَبُ أَنْ لَنْ يَقْدِرَ عَلَيْهِ أَحَدٌ
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን?
يَقُولُ أَهْلَكْتُ مَالًا لُبَدًا
«ብዙን ገንዘብ አጠፋሁ» ይላል፡፡
أَيَحْسَبُ أَنْ لَمْ يَرَهُ أَحَدٌ
አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን?

Choose other languages: