Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Balad Ayahs #5 Translated in Amharic

لَا أُقْسِمُ بِهَٰذَا الْبَلَدِ
በዚህ አገር (በመካ) እምላለሁ፡፡
وَأَنْتَ حِلٌّ بِهَٰذَا الْبَلَدِ
አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን፡፡
وَوَالِدٍ وَمَا وَلَدَ
በወላጂም በወለዳቸውም ሰዎች (በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ)፡፡
لَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنْسَانَ فِي كَبَدٍ
ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ኾኖ ፈጠርነው፡፡
أَيَحْسَبُ أَنْ لَنْ يَقْدِرَ عَلَيْهِ أَحَدٌ
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን?

Choose other languages: