Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ala Ayahs #12 Translated in Amharic

وَنُيَسِّرُكَ لِلْيُسْرَىٰ
ለገሪቱም (ሕግጋት) እንገጥምሃለን፡፡
فَذَكِّرْ إِنْ نَفَعَتِ الذِّكْرَىٰ
ግሣጼይቱ ብትጠቅም (ሰዎችን) ገሥጽም፡፡
سَيَذَّكَّرُ مَنْ يَخْشَىٰ
(አላህን) የሚፈራ ሰው በእርግጥ ይገሠጻል፡፡
وَيَتَجَنَّبُهَا الْأَشْقَى
መናጢውም ይርቃታል፡፡
الَّذِي يَصْلَى النَّارَ الْكُبْرَىٰ
ያ ታላቂቱን እሳት የሚገባው፡፡

Choose other languages: