Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ala Ayahs #14 Translated in Amharic

سَيَذَّكَّرُ مَنْ يَخْشَىٰ
(አላህን) የሚፈራ ሰው በእርግጥ ይገሠጻል፡፡
وَيَتَجَنَّبُهَا الْأَشْقَى
መናጢውም ይርቃታል፡፡
الَّذِي يَصْلَى النَّارَ الْكُبْرَىٰ
ያ ታላቂቱን እሳት የሚገባው፡፡
ثُمَّ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَىٰ
ከዚያም በእርሷ ውስጥ አይሞትም ሕያውም አይኾንም፡፡
قَدْ أَفْلَحَ مَنْ تَزَكَّىٰ
የተጥራራ ሰው በእርግጥ ዳነ፡፡

Choose other languages: