Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ala Ayahs #19 Translated in Amharic

وَذَكَرَ اسْمَ رَبِّهِ فَصَلَّىٰ
የጌታውንም ስም ያወሳና የሰገደ፡፡
بَلْ تُؤْثِرُونَ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا
ይልቁንም ቅርቢቱን ሕይወት ትመርጣላችሁ፡፡
وَالْآخِرَةُ خَيْرٌ وَأَبْقَىٰ
መጨረሻይቱ (ሕይወት) በላጭ ሁል ጊዜ ዘውታሪም ስትኾን፡፡
إِنَّ هَٰذَا لَفِي الصُّحُفِ الْأُولَىٰ
ይህ በፊተኞቹ መጻሕፍት ውስጥ ያልለ ነው፡፡
صُحُفِ إِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ
በኢብራሂምና በሙሳ ጽሑፎች ውስጥ፡፡

Choose other languages: