Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ala Ayahs #18 Translated in Amharic

قَدْ أَفْلَحَ مَنْ تَزَكَّىٰ
የተጥራራ ሰው በእርግጥ ዳነ፡፡
وَذَكَرَ اسْمَ رَبِّهِ فَصَلَّىٰ
የጌታውንም ስም ያወሳና የሰገደ፡፡
بَلْ تُؤْثِرُونَ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا
ይልቁንም ቅርቢቱን ሕይወት ትመርጣላችሁ፡፡
وَالْآخِرَةُ خَيْرٌ وَأَبْقَىٰ
መጨረሻይቱ (ሕይወት) በላጭ ሁል ጊዜ ዘውታሪም ስትኾን፡፡
إِنَّ هَٰذَا لَفِي الصُّحُفِ الْأُولَىٰ
ይህ በፊተኞቹ መጻሕፍት ውስጥ ያልለ ነው፡፡

Choose other languages: