Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Adiyat Ayahs #4 Translated in Amharic

وَالْعَادِيَاتِ ضَبْحًا
እያለከለኩ ሩዋጮች በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡
فَالْمُورِيَاتِ قَدْحًا
(በሰኮናቸው) እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤
فَالْمُغِيرَاتِ صُبْحًا
በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤
فَأَثَرْنَ بِهِ نَقْعًا
በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤

Choose other languages: