Quran Apps in many lanuages:

Surah Ad-Dhuha Ayahs #4 Translated in Amharic

وَالضُّحَىٰ
በረፋዱ እምላለሁ፡፡
وَاللَّيْلِ إِذَا سَجَىٰ
በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤
مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ
ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡
وَلَلْآخِرَةُ خَيْرٌ لَكَ مِنَ الْأُولَىٰ
መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡

Choose other languages: