Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #4 Translated in Amharic

عَبَسَ وَتَوَلَّىٰ
ፊቱን አጨፈገገ፤ ዞረም፡፡
أَنْ جَاءَهُ الْأَعْمَىٰ
ዕውሩ ስለ መጣው፡፡
وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّهُ يَزَّكَّىٰ
ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡
أَوْ يَذَّكَّرُ فَتَنْفَعَهُ الذِّكْرَىٰ
ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡

Choose other languages: