Quran Apps in many lanuages:

Surah Ta-Ha Ayahs #28 Translated in Amharic

اذْهَبْ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ إِنَّهُ طَغَىٰ
«ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡»
قَالَ رَبِّ اشْرَحْ لِي صَدْرِي
(ሙሳም) አለ «ጌታዬ ሆይ! ልቤን አስፋልኝ፡፡
وَيَسِّرْ لِي أَمْرِي
«ነገሬንም ለእኔ አግራልኝ፡፡
وَاحْلُلْ عُقْدَةً مِنْ لِسَانِي
«ከምላሴም መኮላተፍን ፍታልኝ፡፡
يَفْقَهُوا قَوْلِي
«ንግግሬን ያውቃሉና፡፡

Choose other languages: