Quran Apps in many lanuages:

Surah Quraish Ayahs #4 Translated in Amharic

لِإِيلَافِ قُرَيْشٍ
ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡
إِيلَافِهِمْ رِحْلَةَ الشِّتَاءِ وَالصَّيْفِ
የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡
فَلْيَعْبُدُوا رَبَّ هَٰذَا الْبَيْتِ
ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡
الَّذِي أَطْعَمَهُمْ مِنْ جُوعٍ وَآمَنَهُمْ مِنْ خَوْفٍ
ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡

Choose other languages: