Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Tin Ayahs #5 Translated in Amharic

وَالتِّينِ وَالزَّيْتُونِ
በበለስና በዘይት ወይራ እምላለሁ፡፡
وَطُورِ سِينِينَ
በሲኒን ተራራም፤
وَهَٰذَا الْبَلَدِ الْأَمِينِ
በዚህ በጸጥተኛው አገርም (እምላለሁ)፡፡
لَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنْسَانَ فِي أَحْسَنِ تَقْوِيمٍ
ሰውን በጣም በአማረ አቋም ላይ ፈጠርነው፡፡
ثُمَّ رَدَدْنَاهُ أَسْفَلَ سَافِلِينَ
ከዚያም (ከፊሉን) ከዝቅተኞች ሁሉ በታች አድርገን መለስነው፡፡

Choose other languages: